ታሪካችን የማንነታችን አካል ነው!
የ ፻ ፳ ፯ ኛውን የአድዋ በዐል በተመለከተ በኢትዮጵያውያን ላይ በመንግስት ሃይሎች ስለተፈፀመው አሳፋሪ የግፍ ድርጊትን በተመለከተ ከአምባ የተሰጠ መግለጫ ፡፡
ታሪካችን የማንነታችን አካል ነው!
የካቲት ፳፭ ቀን ፳፻፲፭ ዓ ም
የዛሬ ፻፳፯ ዓመት በአድዋ የፈሰሰው የአርበኞቻችን ደም፤ ወራሪውን የጣሊያን ሠራዊት ገርፎ ለማባረር የተከፈለ መስዋዕት ነው። የዛሬው ምን ይባላል!
በ፻ ፳ ፯ ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ላይ የተፈጸመው ግድያና በዓሉ እንዳይከበር ክልከላ፤ በታሪክ ብሎም በማንነት ላይ የተደረገ ጥቃት ነው።